7075 +251-11-558-8800 help@aarb.gov.et ሰኞ–ቅዳሜ | 02:30 AM – 11:30 PM
ግባ
ራዕይ | Vision

ራዕይ፣ ተልዕኮ እና እሴቶች

ወደ ዘመናዊ፣ ፍትሐዊ እና አገልጋይ ተኮር የታክስ አስተዳደር ሥርዓት

Vision, Mission & Core Values | የቢሮው ራዕይ፣ ተልዕኮ እና ዋና ዋና እሴቶች

ራዕይ | Vision

"

በ2026 ዓ.ም ዘመናዊ ና ፍትሐዊ የታክስ አስተዳደር ተገንብቶ ለከተማዋ ብልጽግና የሚያስፈልገውን ወጪ በሚሰበሰበው ገቢ ተሸፍኖ ማየት፤

"

"By 2026 G.C., to see a modern and fair tax system established, where the city's development expenditures are covered by the revenue collected, ensuring prosperity for Addis Ababa."

ተልዕኮ | Mission

"

ብቃት ያለውና አገልጋይነትን የተላበሠ የሠው ኃይል በመጠቀም፣ ፍትሀዊና ዘመናዊ የታክስ አስተዳደር ስርዓትን በመገንባት፣ ተደራሽ አገልግሎት በመስጠት፣ ግብርን በፍቃደኝነት የመክፈሉ ባህልን በማዳበር ለከተማዋ እድገትና ልማት የሚያስፈልጋትን ገቢ በብቃት መሰብሰብ።

"

"To efficiently collect the revenue required for the city's growth and development by utilizing a competent and service-oriented workforce, building a fair and modern tax administration system, providing accessible services, and fostering a culture of voluntary tax compliance."

እሴቶች | Core Values

የቢሮውን ሥራ የሚመሩ መሠረታዊ እሴቶች | The fundamental principles that guide our daily work and interactions

ተገልጋይ ተኮር አገልግሎት መስጠት
Customer Centered

ታክስ ከፋዮችን በማዕከል ያደረገ አገልግሎት መስጠት፣ ፍላጎታቸውን በቅድሚያ ማስቀመጥ እና ጥራት ያለው ድጋፍ መስጠት።

Putting taxpayers at the heart of everything we do
ተጠያቂነት ማስፈን
Accountability

ለውሳኔዎች፣ ለሥራ ውጤቶች እና ለሕዝብ ገንዘብ አጠቃቀም ሙሉ ተጠያቢነትን መወጣት፣ ግልጽነትን ማረጋገጥ።

Full responsibility for actions and outcomes
ሙያዊ ብቃት
Professionalism

ከፍተኛ የሙያ ብቃት፣ ክብር እና ሥነ ምግባርን በማስከበር ሥራን በተቀላጠፈ ሁኔታ ማከናወን።

Excellence through competence and ethics
አሳታፊነት
Participatory

ባለድርሻ አካላትን፣ ማህበረሰቡን እና ሰራተኞችን በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ውስጥ ማሳተፍ።

Inclusive engagement of all stakeholders
ጠንካራ የቡድን መንፈስ
Team Spirit

ትብብርን፣ አንድነትን እና የጋራ ግብ ማሳካትን ያበረታታ የስራ ባህል መገንባት።

Collaboration and unity towards common goals
ህግን ማክበር
Rule of Law

ህጎችን፣ ደንቦችን እና አዋጆችን በጥብቅ ማክበር፣ የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ።

Strict adherence to legal frameworks and regulations

እነዚህ እሴቶች ለአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት እና ዘላቂ ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚያስችለን መሰረት ናቸው።

These core values are the foundation of our commitment to serve the people of Addis Ababa and ensure sustainable prosperity.